Making Democracy The only rule of the game!
The Center for the Advancement of Rights and Democracy (CARD) is a board-led, for-not-profit organization registered in Ethiopia under the Civil Societies Law 1113/2019 with registry number 4307. CARD acquired its legal personality on 24 July 2019. CARD aspires to see Ethiopia where democratic culture flourished on human rights values and has been working with a mission to empower citizens and groups of citizens to ensure their ability to promote and defend human rights and build democratic governance in Ethiopia. Read More...
Who We Are
CARD is a civil society organization that is working to build up democratic mass cultures in popular movements through awareness creation, organizing, and advocacy embedded with human rights values.
CARD’s Vision
CARD aspires to see Ethiopia where democratic culture flourished on human rights values CARD’s Mission
CARD works to empower citizens and groups of citizens to ensure their ability to promote and defend human rights and build democratic governance in Ethiopia.
CARD’s Core Objectives
CARD, as legally registered for, and is mandated to:
- Awareness creation to nurture democratic culture in Ethiopia;
- Monitoring and evaluation of the state of human rights and democracy, in order to hold both state and non-state actors accountable;
- Conducting research, holding consultations, and pursuing advocacy in order to influence necessary policy changes that help democratization;
- Providing technical and professional support to democratic institutions;
- Monitoring and evaluating police detention centers, correction centers, and courts to ensure human and democratic rights are respected; and
Performing elections observation, as well as civic and voters’ education.
Programs
-
የዜግነት ተሳትፎ
ካርድ ለሰብዓዊ መብቶች መከበር እና ለዴሞክራሲያዊነት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች መበራከት እና መጠናከር ወሳኝ ነው ብሎ ያምናል። ይሁን እንጂ መደበኛ እና የተደራጁ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የተሰባሰቡት መሐል አገር ነው። ስለሆነም፣ በዚህ መርሓግብር ሥር፣ በሁሉም የኢትዮጵያ አቅጣጫዎች የሚገኙ ኢ-መደበኛ እና ትውፊት ተኮር ተቋማትን ወደ መደበኝነት እንዲሁም በግለሰቦች ተነሳሽነት የተጀመሩ ንቅናቄዎች ወደ ተቋማዊነት እንዲያድጉ ለማድረግ የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ተከታታይ ሥራዎች፣ እንዲሁም የወጣቶች እና የሴቶችን አቅም እና ተሳትፎ የሚያጎለብቱ ሥራዎች ይከናወናሉ።
-
የሚዲያ ምኅዳር ዕድገት
ለዴሞክራሲያዊ ባሕል ግንባታ አስቻይ የሚዲያ ምኅዳር መኖር፣ የጋዜጠኞች ደኅንነት ሕጋዊ እና ተግባራዊ ጥበቃ ማግኘት፣ እንዲሁም ሙያተኝነት እና ሥነ ምግባር ማደግ ወሳኝ ናቸው። ስለሆነም፣ በዚህ መርሓግብር ሥር፣ ካርድ ከጋዜጠኞች፣ ከሚዲያ ተቋማት እና ማኅበራት ጋር በትብብር በመሥራት የጋዜጠኞች የወል የመደራደሪያ አቅም እንዲጎለበት፣ የሚዲያ ምኅዳሩ እንዲሠፋ፣ እና የሙያተኞቹ አቅም እንዲያድግ የሚያስችሉ ሥራዎች ያከናውናል።
-
የዲጂታል መብቶች
በኢትዮጵያ የበይነመረብ ተደራሽነት ዝቅተኛ ከመሆኑም በላይ የበይነመረብ ተጠቃሚዎቹ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አረዳድ ክኅሎታቸው ዝቅተኛ ነው። አልፎ ተርፎም፣ የበይነመረብ ተጠቃሚዎችን ደኅንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ሁለገብ ሕጋዊ ማዕቀፎች የሉም። ስለሆነም፣ ይህ መርሓግብር የበይነመረብ ተደራሽነት እንዲስፋፋ እና የበይነመረብ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚዎችን ነጻነት እና ደኅንነት እንዲጠበቅ የሙግት ሥራዎች ይከናወኑበታል።
-
የሕዝብ አስተዳደርና ዴሞክራሲያዊነት
ዴሞክራሲያዊነት ከታችኛው የአስተዳደር እርከን ጀምሮ ወደ ላይኛው የመንግሥት መዋቅር እንዲገነባ፣ የአስተዳደር መዋቅሮችን እና የአስተዳደር ዘይቤያቸውን ተከታታይ የሆነ ክትትል፣ ስነዳ፣ እና እወጃ ማድረግ ያስፈልጋል። ስለሆነም፣ ይህ መርሓግብር፣ በኢትዮጵያ ፌዴሬሽን ክልላዊ መስተዳድሮችን እና የፌዴራል ከተማ መስተዳድሮችን አስተዳደር በዴሞክራሲያዊነት የአስተዳደር መርሖዎች በመገምገም እንዲሻሻሉ በማስረጃ የተደገፈ የሕግ፣ ፖሊሲ እና አተገባበር ሙግት ሥራዎች ይከናወኑበታል።